የአብክመ ዉሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ርዕይ፣ተልዕኮና እሴቶች

ርዕይ

የክልሉ ዉሃና ኢነርጂ ሃብት ተጠብቆና ለምቶ ህብረተሰቡ የልማቱ ተጠቃሚ ሁኖ ማየት

ተልዕኮ

የክልሉን የዉሃና ኢነርጂ ሃብት በማልማትና በማስተዳደር ለኢኮኖሚ ግንባታዉ ጉልህ አስተዋጽኦ አበርክቶ የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እንዲሻሻል ማድረግ

እሴቶች

  • በክልሉ ህዝብ የዉሃና ኢነርጂ ሃብት ተጠቃሚነት ማመን
  • የዉሃና ኢነርጂ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለዉ ሃብት መሆኑን እናምናለን
  • ግልጽነትንና ተጠያቂነትን ማስፈን
  • የዉጤታችን መለኪያ የተገልጋዩ እርካታ መሆኑን እናምናለን
  • የእኛ ተጠቃሚነት ከህብረተሰቡ ለዉጥ ጋር መሆኑን እናምናልን፡፡

መጪ ዝግጅቶች

No events

ጎብኚዎችን ቆጣሪ

276683
ዛሬ
ትናንት
በዚህ ሳምንት
ባለፈው ሳምንት
በዚህ ወር
ባለፈው ወር
ጠቅላላ
85
44
451
275575
1738
4825
276683